"ቃሉን ማወጅ" የዓለም አቀፍ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት አገልግሎት ክፍል ሲሆን የተቋቋመው ልጆችን በወንጌል ለመድረስ ነው፡፡ አገልግሎቱ በዓለም ዓቀፍ
የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት አገልግሎት ሥር በዓለም አቀፍ ደረጃ ያሉ ሠራተኞቹን መንፈሳዊ ፍላጎት ለማሟላት ይተጋል፡፡ እንዲሁም መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር
ቃል መሆኑን በእውነት ለሚያምኑ ሁሉ በረከት ነው፡፡
ይህ አገልግሎት "ቃሉን ማወጅ" ን በተለያዩ መድረኮችና ሁኔታዎች ይወክላል፡፡
ማስተማርና መስበክ
በልጆች የወንጌል ስርጭት ህብረት ተቋም ውስጥ በማስተማር፤
የልጆች የወንጌል ስርጭት ህብረትን መወከል፤ በመጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጆችና ሴሚናሪዎች ውስጥ በማስተማር፤
በኮንፈረንሶች፤ በጉዞ ቦታዎችና በቤተክርስቲያን አገልግሎቶች ውስጥ በመናገር፤
የህጻናት የወንጌል ስርጭት ህብረትን ስለ መወከል፤
መጋቢዎችን እና የቤተክርስቲያን መሪዎችን በመጎብኘት፤
በዓለም ዓቀፍ መድረኮች፤ ምክክሮችና ኮንፈረንሶች ላይ በመወከል፤
መጻፍ፤
መረጃዎችና አነስተኛ ጽሑፎችን በመጻፍ፤ አብዛኛዎቹ በዚህ ድረ ገጽ ላይ ይገኛሉ፡፡