ይህ ድረ ገጽ ላንተ በረከት ሆኖአልን?



Results

የመልዕክቶች ማውጫ

ጌታ ኢየሱስ ማነው? ምንስ አደረገ?

(እንደ ራዕ 3፤7-9)	

የፍላድልፍያ ከተማ
በፈላድልፍያ የነበረችው ቤተክርስቲያን በራዕይ መጽሐፍ ውስጥ ካሉት ከሌሎቹ ሰባት ቤተክርስቲያናት የተሻለ ነገር ለእግዚአብሔር ሠርታለች፡፡ ቤተክርስቲያኒቷ ለተልዕኮዋ
ታማኝ ነበረች፡፡ ለጌታም የቀረበ ህይወት ነበራት፤ሲያወግዛትም አንመለከትም፤ኃጥያቷን እንኳ አልገለጠም፡፡ ተገዳሮቷ ከፊቷ ነው፡፡ ጌታ ኢየሱስ በከፈተላት በር ትሄድ ይሆንን?

ጌታ ኢየሱስ - ጸሐፊው
በራዕ 3፤7-13 ጌታ ኢየሱስ ራሱን ያስተዋወቀው መልዕክቱን የሚቀበሉት ወገኖች ሊረዱት በሚችሉበት ቋንቋ ነበር፡፡

Read more: ጌታ ኢየሱስ ማነው? ምንስ አደረገ?

   

   

   

   

   

Page 5 of 13

<< Start < Prev 1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 Next > End >>
ጀምስ  ኤን. ስፐርጂን የሚከተለውን ጽፏል፡

"ሥራ ባንተ ምርጫ ነው፤ አገልግሎት የጌታ ጥሪ ነው፤ በስራ ክፍያን ትጠብቃለህ፤ በአገልግሎት እንድትሰጥ ይጠበቅብሃል፤ በስራ አንድን ነገር ለመቀበል ሌላ ነገር ትሰጣለህ፤ በአገልግሎት አስቀድሞ የተሰጠህን መልሰህ ትሰጣለህ፤ ሥራ
በአንተ ችሎታ ላይ ይመሰረታል፤ አገልግሎት ግን ለእግዚአብሔር በመገኘት ላይ ይመሰረታል፤ በአግባቡ የተሰራ ሥራ ምስጋናን ያስገኛል፤ በአግባቡ የተሰጠ አገልግሎት ለኢየሱስ ክብርን ያመጣል፡፡"

የዚህ አገልግሎት ዓላማ ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ክብርን ለማምጣት ነው፡፡

በዚህ ድረ ገጽ ላይ ያሉ መልእክቶችን ይዘት ሳይለውጡና ለአብ የሆነውን አገልግሎታችን በመጥቀስ መገልበጥ እና መጠቀም ይቻላል፡፡ እንዲሁም ለአድማጮችህና ለአንባቢዎችህ ይህንን መልእክት ያገኘህበት ድረ ገጽ፡
www.proword.eu እንድትነግራቸው ተጋብዘሃል፡፡ እርሱም ቃሉን ማወጅ ፤ ልጆችን በወንጌል የመድረስ አለም ዓቀፍ የመጽሀፍ ቅዱስ አገልግሎት ነው፡፡