ProWord
ይህ ድረ ገጽ ላንተ በረከት ሆኖአልን?
የመልዕክቶች ማውጫ
ጌታ ኢየሱስ ማነው? ምንስ አደረገ?
(እንደ ራዕ 3፤7-9)
የፍላድልፍያ ከተማ
በፈላድልፍያ የነበረችው ቤተክርስቲያን በራዕይ መጽሐፍ ውስጥ ካሉት ከሌሎቹ ሰባት ቤተክርስቲያናት የተሻለ ነገር ለእግዚአብሔር ሠርታለች፡፡ ቤተክርስቲያኒቷ ለተልዕኮዋ
ታማኝ ነበረች፡፡ ለጌታም የቀረበ ህይወት ነበራት፤ሲያወግዛትም አንመለከትም፤ኃጥያቷን እንኳ አልገለጠም፡፡ ተገዳሮቷ ከፊቷ ነው፡፡ ጌታ ኢየሱስ በከፈተላት በር ትሄድ ይሆንን?
ጌታ ኢየሱስ - ጸሐፊው
በራዕ 3፤7-13 ጌታ ኢየሱስ ራሱን ያስተዋወቀው መልዕክቱን የሚቀበሉት ወገኖች ሊረዱት በሚችሉበት ቋንቋ ነበር፡፡
Page 5 of 13
<< Start < Prev 1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 Next > End >>